No media source currently available
የአፍሪካ ወጣቶችን የመሪነት አቅም ለማጎልበት በሚል ሃሣብ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ያስጀመሩት የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጅማሮ /ያሊ/፤ ማንዴላ - ዋሺንግተን ፌሎሺፕ መርኃግብር የሁለተኛው ዙር ስብሰባ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ እየተካሄደ ነው፡፡