No media source currently available
ባለፈዉ ማክሰኞ ፕሬዚደንት ኦባማ በአፍሪቃ ሕብረት ዋና ጽህፈት ቤት በኔልሰን ማንዴላ አዳራሽ ያሰሙት ንግግር እንዳበቃ በአካል ተገኝተዉ ካዳመጡት መካከል መስካቸዉ አመሃ ሶስቱን አነጋግሯል።