በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሣምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም


በሣምንቱ ማብቂያ Eugene, Oregon ላይ በተካሄደው የ Diamond League አትሌቲክስ ውድድር፥ በ 5 ሺህ ሜትር ሩጫውድድር፥ ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች ድል ተቀዳጅተዋል።

ገንዘቤ ዲባባ የሴቶቹን በ 14 ደቂቃ ከ 19 ነጥብ 7 . 6 ሴኮንድ፥

የወንዶቹን ወጣቱ ዮሚፍ ቀጄልቻ በ 13 ደቂቃ ከ 10 ነጥብ 5 . 4 ሴኮንድ በሆነ ጊዜ አሸንፈዋል።

blater
blater

- - በሙስና ቅሌት እየታመሰ ያለው ፊፋ Sepp Blatterን እንደገና በፕሬዘዳንትነት መረጠ።

- - በኢትዮጵያ እግር ኳስ፥ ቅዱስ ጊዮርጊስ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ መውሰዱን አረጋገጠ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:09:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG