No media source currently available
ክንፈ አባተ በከፋ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበርና በጊንቦ ምርጫ ክልል ለተወካዮች ምክር ቤት ተወዳዳሪ የምርጫ ቅስቀሳው የተካሄደው በገዢው ፓርቲ ደጋፊዎች አስገዳጅነት መሆኑን ይናገራሉ። በክልሉ ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉም ህግን የጣሰ ነው ብለዋል።