በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጊንቦ ክልል ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፏል። የሰማያዊ ፓርቲ ምን ይላል?


በጊንቦ ክልል ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ ተላልፏል። የሰማያዊ ፓርቲ ምን ይላል?
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00

ክንፈ አባተ በከፋ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበርና በጊንቦ ምርጫ ክልል ለተወካዮች ምክር ቤት ተወዳዳሪ የምርጫ ቅስቀሳው የተካሄደው በገዢው ፓርቲ ደጋፊዎች አስገዳጅነት መሆኑን ይናገራሉ። በክልሉ ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉም ህግን የጣሰ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG