በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በገዛ ረዳት ፓይለቱ ተጠለፈ


የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በገዛ ረዳት ፓይለቱ ተጠለፈ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:00 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ጠላፊው በስዊስ ፖሊሶች ቁጥጥር ውሏል።
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በበረራ ቁጥር ET 702 የተመዘገበው የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ አውሮፕላን በረዳት አብራሪው እንደተጠለፈ ታወቀ። ጠላፊው አሮፕላኑን ጄኔቫ ከተማ ሲያሳርፍ የስዊስ መንግሥትን የፖለቲካ ጥገኝነት መጠየቁም ተገልጧል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ኰሚዩኒኬሽን ጽ/ቤት በበኩሉ ጠላፊው ሊያመልጥም ነበር ብሏል። ጠላፊው በስዊስ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር ውሏል። ለዝርዝሩ ዘገባዎቹን ከዚህ ያድምጡ።
XS
SM
MD
LG