በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ጉባዔ በዋሺንግተን ዲ ሲ ተጠራ


የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት፥ «ሁሉን አቀፍ» ሲል የጠራውን ጉባዔ በቅርቡ እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ እንደሚያካሂድ ገልጿል። በዚህ ከፖለቲካ ድርጅቶች እስከ ውጭ ሀገር እንግዶች ይሳተፉበታል የተባለው ጉባዔ ምን ምን ምን አጀንዳዎች ይዳስሳሉ ? ከቀደምቱ ተመሳሳይ ጉባዔዎችስ በምን ይለያል ?

ሰሎሞን ክፍሌ የምክር ቤቱን ዋና ጸሐፊ ዶክተር ፍስሃ እሸቱን አነጋግሯል። ዓላማውን በማስረዳት ይጀምራሉ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG