በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

«ልበ ብርሃኑ፥» ጋዜጠኛ


ዶ/ር መሠረት ቸኮል
ዶ/ር መሠረት ቸኮል
ጥልቀት ባላቸው ትንታኔዎቹና ቀላል አቀራረቡ የሚታቀው ጋዜጠኛና መምህር በተለይ ለኢትዮጵያ አድማጮች “ጠቀሜታ ይኖራቸዋል፤” ባላቸው ርእሰ ጉዳዮች፥ ውጥኖችና ገቢሮች ዙሪያ በትጋትና በኃላፊነት ለረዥም ጊዜ ያለ መታከት ያበረከተው አስተዋጽኦ ጎልቶ የሚነገርለት ነው።

የመገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኝነትን የሚመለከቱ ፕሮግራሞችና የዩናይትድ ስቴትስ ፖለቲካ የውይይት ርዕስ ሆኖ በሚቀርብባቸው ዝግጅቶች የሚዛናዊ ባለ ሞያ ድምጽ በመሆን ለረዥም ዓመታት በንቃት ተሳትፏል።
ያ ድምጽ ዛሬ ግን ከእኛ ጋር የለም።

ዶ/ር መሠረት ቸኮል፥ በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በዊስኮንሰን ክፍለ ግዛት ሪቨር ፎልስ በጋዜጠኝነት ሞያና የመገናኛ ብዙኃን መምህርነት አገልግሏል።
ለመሆኑ ዶ/ር መሠረት ማን ነው? ምን ዓይነት ሠው ነበር?

ልጅነት፥ የቀድሞው መርሃ እውራን ተማሪ ቤትና ኮሌጅ? ሞያና ህይወት በተከታታዩ ቅንብሮች ተካተዋል።
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

(2) ተማሪ ቤትና ጋዜጠኝነት፤ ሞያና ህይወት

please wait

No media source currently available

0:00 0:10:13 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

please wait

No media source currently available

0:00 0:18:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG