በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእግር ጉዞ በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ለሚሰቃዩ እህቶች ድጋፍ


በምሥራቅ አገሮች ያሉ ኢትዮጵያውያን ሴቶች
በምሥራቅ አገሮች ያሉ ኢትዮጵያውያን ሴቶች

የኢትዮጵያ ሴቶች የመብት ማዕከል የወጣቶች ዘርፍ ያስተባበረውና ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች በመጉረፍ ለስቃይ ስለሚዳረጉ ወጣት ኢትዮጲያውያት ግንዛቤ ለማስጨበጥ የታለመ የዕግር ጉዞ ባለፈው ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲ ተካሂዷል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG