የኢትዮጵያ ሴቶች የመብት ማዕከል የወጣቶች ዘርፍ ያስተባበረውና ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች በመጉረፍ ለስቃይ ስለሚዳረጉ ወጣት ኢትዮጲያውያት ግንዛቤ ለማስጨበጥ የታለመ የዕግር ጉዞ ባለፈው ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲ ተካሂዷል።
የእግር ጉዞ በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ለሚሰቃዩ እህቶች ድጋፍ
- ቆንጂት ታየ

የኢትዮጵያ ሴቶች የመብት ማዕከል የወጣቶች ዘርፍ ያስተባበረውና ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች በመጉረፍ ለስቃይ ስለሚዳረጉ ወጣት ኢትዮጲያውያት ግንዛቤ ለማስጨበጥ የታለመ የዕግር ጉዞ ባለፈው ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲ ተካሂዷል።