በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኖርዌይ ኢትዮጵያዊያን ተቃውሞ

ኖርዌይ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ኦስሎ ላይ ሠልፍ እያደረጉ ነው፡፡

ኖርዌይ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን አስገድዶ ወደሃገራቸው የመመለስ እርምጃ ከፊታችን መጋቢት 6 ጀምሮ ሥራ ላይ መዋሉን በመቃወም ጉዳዩ የሚመለከታቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ባለፈው ዓርብ እና ትናንት ሰኞ ሠልፍ አድርገው ውለዋል፡፡

ሰሎሞን ክፍሌ የስደተኞቹን ተወካዮች አነጋግሯል፡፡

ዘገባውን ያዳምጡ፡፡

This item is part of
XS
SM
MD
LG