ዋሽንግተን ዲሲ —
ሰልፉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጀመሩ ያሉትን ለውጥ ለማበረታታትና ለውጡን አደናቃፊ ናቸው ያሉትን ለማቅገዝ እንደሆነ ጨምረው ተናግረዋል።
አዘጋጆቹን ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ተጨማሪ አላት።
ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ታስረው የተፈቱ አባላት በበዙበት ኮሚቴ እየተዘጋጀ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማው ሰልፍ ፍቃድ ማግኘቱን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
ሰልፉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጀመሩ ያሉትን ለውጥ ለማበረታታትና ለውጡን አደናቃፊ ናቸው ያሉትን ለማቅገዝ እንደሆነ ጨምረው ተናግረዋል።
አዘጋጆቹን ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ተጨማሪ አላት።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ