በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት “ባልደራስ” አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ፡፡


ጋዜጠኛ እና የመብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ
ጋዜጠኛ እና የመብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ

የአዲስ አበባ ባለዳራ ምክር ቤት (ባልደራስ) አባላቶቼ ለእስር ታደርገውብኛል ሲል ለአሜሪካን ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል፡፡

የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እንደተናገረው ፣እሁድ ዕለት በባህርዳር ከተማ ሊደረግ የነበረው ህዝባዊ ስብሰባ መሰረዙን ተከትሎ በቀጣይ ቀናት ወደ አዲስ አበባ ከተመለሱት አመሮች መካከል የተወሰኑት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡

የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት “ባልደራስ” አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ፡፡
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG