No media source currently available
የትግራይ ህዝብ ያቀረባቸው ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱ የተደረገው ጥረት ውጤታማ ባለመሆኑ ፣በክልሉ የሚገኘውን የህወሐት ዓመራር በተለያዩ የትግል ስልቶች ለመለወጥ ያለመ የወጣቶች እንቅስቃሴ ጥረት እያደረገ መሆኑን የእንቅስቃሴው ሊቀመንበር ለአሜሪካ ድምጽ አስታወቁ።