ዋሽንግተን ዲሲ —
የሰሜን ካሮላይና የቤተሰብ ሃኪሞች አካዳሚ ትውልደ ኢትዮጵያዊውን ዶ/ር አረጋዊ ግርማይ የዓመቱ ምርጥ የቤተሰብ ሃኪም ብሎ ሸልሟል።ዶ/ር አረጋዊ የጤና መድህን የሌላቸው እና ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ሀቅመ ደካማ ስደተኞችን በማገልገል ይታወቃሉ። በሽልማቱ መደሰታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ የተናገሩት ዶ/ር አረጋዊ በተወለዱባት ኢትዮጵያ የማህጸን ጻፍ ካንሰር የሚከላከል ግልጋሎት ለመስጠት ህልም እንዳላቸው አክለዋል።
ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ