በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤልያስ ስሜ የስሚዝሶኒያን የአፍሪካ የሥነ-ጥበብ ሽልማት ተሸላሚ ሆነ


Elias Sime at the Smithsonian African Art Award
Elias Sime at the Smithsonian African Art Award

በዩናይትድ ስቴትስ ዋሺንግተን ዲሲ የሚገኘው ስሚዝሶኒያን ብሄራዊ የአፍሪካ ጥበብ ቤተ-መዘክር ፥ ለአራተኛ ጊዜ አፍሪካዊ የስነ-ጥበብ ባለሙያዎችን የክብር ሽልማት አበርክቷል።የዘንድሮዎቹ ተሸለሚዎች ኢትዮጵያዊው የህብረ-ጥበባት ባለሙያ ኤልያስ ስሜ እና ናይጄሪያዎ የዕይታ ጥበብ ባለሙያ ኒጂዲካ አኩኒዬ ክሮስቢ ናቸው። በስፍራው ተገኝተን ያየነውን በቀጣዩ የምስል ዘገባ እናስቃኛችኋለን።

ኤልያስ ስሜ የስሚዝሶኒያን የአፍሪካ የሥነ-ጥበብ ሽልማት ተሸላሚ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG