በኢትዮጵያ ሴት ተማሪዎች ከወንድ አቻዎቻቸው በበለጠ ትምህርታቸውን ያቋርጣሉ
በኢትዮጵያ ትምህርት ቤት የሚገቡ ሴት ህፃናት ቁጥር ከግዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢሄድም አሁንም ሴት ተማሪዎች አስቸጋሪ በሆኑ ሁኔታዎች የሚማሩ በመሆናቸው ከወንድ አቻዎቻቸው በበለጠ ትምህርታቸውን ያቋርጣሉ። ቀድመው ከነበሩት በሴቶች ትምህርት ዙሪያ ግንዛቤ ማነስ፣ የአቅም ውሱንነት፣ ያለእድሜ ጋብቻና የመሳሰሉት ተግዳሮቶች በተጨማሪም፣ ከቅርብ ግዜ ወዲህ በብዛት የሚስተዋለው ህገወጥ ስደት ለሴት ተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥ ምክንያት መሆኑን የትምህርት ባለሙያዎች ያስረዳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 10, 2024
ለሰነድ አልባ ፍልሰተኞች የወጣው የቴክሳስ ሕግ ሕጋዊያኑን ይመለከታል?
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 21, 2024
በአጣዬ ከተማ እና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ የተከሰተው ምንድነው?
-
ማርች 21, 2024
አዲስ አበባ እና አካባቢው በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ ነበሩ የተባሉ 50 ሰዎች ታሰሩ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ