በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ


ማብራሪያውን የሰጡት፣ ከግራ ወደ ቀኝ የውሃ ፣መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ፣የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው፣ በዮናይት ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ናቸው።
ማብራሪያውን የሰጡት፣ ከግራ ወደ ቀኝ የውሃ ፣መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ ፣የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው፣ በዮናይት ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ናቸው።

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብን በተመለከተ የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ እንዲሁም ልዑኮቻቸው ከዩናይትድ ስቴትስ የገንዘብ ሚኒስትርና ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ጥቅምት 26/2012 ዓ.ም. ተገናኝተዋል። ይሄንን አስመልክቶ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተሰጠውን ማብራሪያ ተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን። በዕለቱ ለተጠየቁ ጥያቄዎች የተሰጡ መልሶችም ተካተዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው የሰጡት ማብራሪያ እና የቪኦኤው ሰለሞን አባተ ያሰናዳው መቅድም ከስር ይገኛል

በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ -ክፍል 1
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:57 0:00

የውሃ ፣መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ የሰጡት ማብራሪያ

በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ ክፍል 2
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

ማብራሪያው በተከናወነበት ወቅት የተጠየቁ ጥያቄዎች እና የተሰጡ መልሶች በከፊል።

በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተደረገ ጥያቄ እና መልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:35:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG