በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ አይከናወንም።

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን ስፖርት ፌዴሬሽን መለዮ
በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን ስፖርት ፌዴሬሽን መለዮ

ላለፉት 36 ዓመታት በሺዎች ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መገናኛ የነበረው የሰሜን አሜሪካ ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ አይከናወንም።

ፌስቲቫሉን የሚያዘጋጀው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የስፖርት ፌዴሬሸን- የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ እያዩ ዘነበ ምክንያቱን ያስረዳሉ።

መሉ ዘገባውን ያዳምጡ ፦

የሰሜን አሜሪካ ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ለቀጣይ ዓመት ተላለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG