በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ማህበራት ሰላማዊ ሰልፎችን ጠርተዋል፡፡


 5 ከኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነት ያላቸው ማህበራት ሰላማዊ ሰልፎችን ጠርተዋል፡፡
5 ከኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነት ያላቸው ማህበራት ሰላማዊ ሰልፎችን ጠርተዋል፡፡

በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ከኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነት ያላቸው ማህበራት የፊታችን ሀሙስ መስከረም 8/2012፣ በአራት የዩናይትድ ስቴትስ እና ካናዳ ከተሞች ይካሄዳሉ የተባሉ ሰላማዊ ሰልፎችን ጠርተዋል፡፡

የሰልፉን ዓላማ እና ግብ ለማብራራት በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይም ፣ ‹‹በቤተክርስቲያን እና ምዕመናን ላይ እያየለ በመጣው ጥቃት ተቆጥተናል፣ መንግስት ጥቃት ፈጻሚዎችን ለፍርድ ማቅረብ አለበት!›› ሲሉ አሳስበዋል፡፡

ሀብታሙ ስዩም በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተገኝቶ ነበር፡፡ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል፡

በሰሜን አሜሪካ ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጋር ግንኙነት ያላቸው ማህበራት ሰልፎችን ጠርተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG