በሮማናት አደባባይ የፈጠራ ስራውን ለመሞከር የሚያልመው ጣዕመ ተስፋዬ
ጣዕመ ተስፋዬ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የበርካታ ፈጠራ ውጤቶች ባለቤት ነው። በአካባቢው የሚገኙ ችግሮችን ከሚያቀሉ ነባር ፈጠራዎች በተጨማሪ በቅርቡ ለተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽ መከላከያ የሚሆኑ የፈጠራ ስራዎችን ለማገባደድ እየጣረ ይገኛል። የሙከራ ጊዜያቸውን ከሚጠብቁ የፈጠራ ስራዎቹ አንዱ ተዋስ ማስወገጃ ሳጥን ( Disinfection booth)ነው። ይህ የፈጠራ ስራው ሲጠናቀቅ በመቀሌ ሮማናት አደባባይ እንዲሞከር እንደሚፈልግም ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት