በሮማናት አደባባይ የፈጠራ ስራውን ለመሞከር የሚያልመው ጣዕመ ተስፋዬ
ጣዕመ ተስፋዬ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የበርካታ ፈጠራ ውጤቶች ባለቤት ነው። በአካባቢው የሚገኙ ችግሮችን ከሚያቀሉ ነባር ፈጠራዎች በተጨማሪ በቅርቡ ለተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽ መከላከያ የሚሆኑ የፈጠራ ስራዎችን ለማገባደድ እየጣረ ይገኛል። የሙከራ ጊዜያቸውን ከሚጠብቁ የፈጠራ ስራዎቹ አንዱ ተዋስ ማስወገጃ ሳጥን ( Disinfection booth)ነው። ይህ የፈጠራ ስራው ሲጠናቀቅ በመቀሌ ሮማናት አደባባይ እንዲሞከር እንደሚፈልግም ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 04, 2021
የሲዳማ ክልል የምርጫ ዝግጅት
-
ማርች 03, 2021
የፓርቲዎች ቅሬታ እና የምርጫ ቦርድ መልስ
-
ማርች 03, 2021
አድዋ - በመቀሌ
-
ማርች 03, 2021
ኢትዮጵያ ውስጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ሃሳባቸውን መሸጥ ይችሉ ይሆን?
-
ማርች 03, 2021
የአድዋ ትርጉም - በዶ/ር አየለ በከሬ