ሻክሮ የሰነበተው የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ የሻከረው የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በስልክ መነጋገራቸውን ተከትሎ መሻሻል እያሳየ መሆኑን በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ። ከሰሞኑ በነበረ የጋዜጠኞች ማስገንዘቢያ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ)አባልነት መሰረዟ የፈጠራቸው ጫናዎችንም አብራርተዋል። የትውልደ -ኢትዮጵያዊያንን ህዝባዊ ዲፕሎማሲ ሚናም አውስተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ