ሻክሮ የሰነበተው የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ የሻከረው የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በስልክ መነጋገራቸውን ተከትሎ መሻሻል እያሳየ መሆኑን በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ። ከሰሞኑ በነበረ የጋዜጠኞች ማስገንዘቢያ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ)አባልነት መሰረዟ የፈጠራቸው ጫናዎችንም አብራርተዋል። የትውልደ -ኢትዮጵያዊያንን ህዝባዊ ዲፕሎማሲ ሚናም አውስተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ