ሻክሮ የሰነበተው የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መቀስቀሱን ተከትሎ የሻከረው የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በስልክ መነጋገራቸውን ተከትሎ መሻሻል እያሳየ መሆኑን በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ። ከሰሞኑ በነበረ የጋዜጠኞች ማስገንዘቢያ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ)አባልነት መሰረዟ የፈጠራቸው ጫናዎችንም አብራርተዋል። የትውልደ -ኢትዮጵያዊያንን ህዝባዊ ዲፕሎማሲ ሚናም አውስተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ