ዋሽንግተን ዲሲ —
ኢትዮጵያዊያን የክርስትና ዕምነት አማኞች የገና በዓልን ሲያከብሩ፣ ስለሀገሪቱ እና ህዝቦቿ ሰላም እንዲያስቡ እና እንዲተጉ የሃይማኖት አባቶች መልዕክት አስተላለፉ።
መቀመጫቸውን እዚህ ዩናይት ስቴትስ ውስጥ ያደረጉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስትያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን አባቶች የእየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት አድርገው መልዕክታቸውን አጋርተዋል።
ሀብታሙ ስዩም ይሄን የተመለከተ መሰናዶ አለው።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ