በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምዕመናን ለኢትዮጵያ ሰላም እንዲተጉ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ


ምዕመናን ለኢትዮጵያ ሰላም እንዲተጉ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ
ምዕመናን ለኢትዮጵያ ሰላም እንዲተጉ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ

ኢትዮጵያዊያን የክርስትና ዕምነት አማኞች የገና በዓልን ሲያከብሩ፣ ስለሀገሪቱ እና ህዝቦቿ ሰላም እንዲያስቡ እና እንዲተጉ የሃይማኖት አባቶች መልዕክት አስተላለፉ።

መቀመጫቸውን እዚህ ዩናይት ስቴትስ ውስጥ ያደረጉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስትያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን አባቶች የእየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ምክንያት አድርገው መልዕክታቸውን አጋርተዋል።

ሀብታሙ ስዩም ይሄን የተመለከተ መሰናዶ አለው።

ምዕምናን ለኢትዮጵያ ሰላም እንዲተጉ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:10 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG