ዋሽንግተን ዲሲ —
ከሰሞኑ ጥቂት በጎ ፈቃደኞች እና ወጣቶች ከዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ነዋሪዎች የሰበሰቧቸውን፣ የትምህርት ፣የህክምና ፣ የንፅህና መጠበቂያ እና መሰል ቁሳቁሶችን ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል።ቁሳቁሶችን በሚሸክፉበት ቦታ ተገኝቶ ያየውን ሀብታሙ ስዩም በአጭር ቅኝቱ ያጋራናል።
ከሰሞኑ ጥቂት በጎ ፈቃደኞች እና ወጣቶች ከዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ነዋሪዎች የሰበሰቧቸውን፣ የትምህርት ፣የህክምና ፣ የንፅህና መጠበቂያ እና መሰል ቁሳቁሶችን ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል።ቁሳቁሶችን በሚሸክፉበት ቦታ ተገኝቶ ያየውን ሀብታሙ ስዩም በአጭር ቅኝቱ ያጋራናል።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ