በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት መቶ ካርቶን ደግነት | አጭር ቅኝት


ከበጎ ፈቃደኞቹ መካከል ሳምራዊት ደረጀ እና ዓለም ወረታው ቁሳቁሶችን በመሸከፍ በስራ ላይ

ከሰሞኑ ጥቂት በጎ ፈቃደኞች እና ወጣቶች ከዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ነዋሪዎች የሰበሰቧቸውን፣ የትምህርት ፣የህክምና ፣ የንፅህና መጠበቂያ እና መሰል ቁሳቁሶችን ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል።ቁሳቁሶችን በሚሸክፉበት ቦታ ተገኝቶ ያየውን ሀብታሙ ስዩም በአጭር ቅኝቱ ያጋራናል።

ሁለት መቶ ካርቶን ደግነት |አጭር ቅኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG