የአፍሪካ ሕብረት ሃምሣኛ ዓመት በዓል የአንድ ዘመን ማብቂያና የሌላ ዘመን መጀመሪያ ነው ሲሉ የሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡
“ካለፉት 15 ዓታት ወዲህ የነበረው ፀረ-ውጥን ጨዋታ…” ያሉት ክስተት “ፀረ-ሉአላዊቷ ሃገር ግንባታ” ነበር ሲሉ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ አስታወቁ፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ የሰላማዊ ሠልፍ ዕውቅና አለመከልከሉን የገለፀው የአዲስ አበባ አስተዳደር “ሰልፋቸውን ግንቦት 25 እንዲያደርጉ ተስማምተናል” ብሏል፡፡