አባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ባለው የኅዳሴ ግድብ ዙሪያ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል በተፈጠረው ውዝግብ ላይ ለመነጋገር በግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሐመድ ካመል አምር የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡
አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ዛሬ ዕሁድ፤ ሰኔ 9/2005 ዓ.ም በተደረገው የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ግጥሚያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደቡብ አፍሪካ አቻውን ሁለት ለአንድ በሆነ ግብ አሸነፈ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ሀየማርያም ደሳለኝ የታላቁን የሕዳሴ ግድብ ግንባታን የሚያቆም ሀይል የለም ማለታቸውን ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ ዘግቧል።