ሰሞኑን በሙስና ተጠርጥረው የተከሰሱ ሰዎች ጠበቆች ዛሬ ደንበኞቻቸውን ማግኘት እንዳልቻሉ ተሰማ፡፡
የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።
ከጋምቤላዋ ፉኝዶ ከተማ ወደ ደቡብ ሱዳኗ ፖቻላ አውራጃ (ካውንቲ) ይጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ላይ ተኩስ ተከፍቶ ቢያንስ አምስት ሰው መገደሉና ሌሎች ስምንት መቁሰላቸው ተሰማ፡፡