የአዲስ አበባው ሰላማዊ ሰልፍ

የአዲስ አበባው ሰላማዊ ሰልፍ

ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ታስረው የተፈቱ አባላት በበዙበት ኮሚቴ እየተዘጋጀ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማው ሰልፍ ፍቃድ ማግኘቱን አዘጋጆቹ ተናገሩ።

ሰልፉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጀመሩ ያሉትን ለውጥ ለማበረታታትና ለውጡን አደናቃፊ ናቸው ያሉትን ለማቅገዝ እንደሆነ ጨምረው ተናግረዋል።

አዘጋጆቹን ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ተጨማሪ አላት።

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባው ሰላማዊ ሰልፍ