ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ታስረው የተፈቱ አባላት በበዙበት ኮሚቴ እየተዘጋጀ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማው ሰልፍ ፍቃድ ማግኘቱን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
ሰልፉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጀመሩ ያሉትን ለውጥ ለማበረታታትና ለውጡን አደናቃፊ ናቸው ያሉትን ለማቅገዝ እንደሆነ ጨምረው ተናግረዋል።
አዘጋጆቹን ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ተጨማሪ አላት።
Your browser doesn’t support HTML5