የዞን ዘጠኝ ተከሣሾች ችሎት ቀረቡ

  • መለስካቸው አምሃ

ዞን ዘጠኝ

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

Your browser doesn’t support HTML5

የዞን ዘጠኝ ተከሣሾች ችሎት ቀረቡ

የዘጠኙ አምደኞችና ጋዜጠኞች ጠበቆች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ አቃቤ ሕግ የበኩሉን ምላሽ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።

ከተከሳሾቹ መሃል ሁለቱ ሴት እሥረኞች ያቀረቡት አቤቱታ የሚመለከተው የማረሚያ ቤት ባለሥልጣን ሳይገኝ ቀርቷል።

ፍርድ ቤቱ የሰጣቸውን ትዕዛዞች ጠቅሶ ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃ ዘግቧል፤ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡