የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ

  • ቪኦኤ ዜና
ለ37 ዓመታት ሥልጣን ላይ የነበሩት የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ፡፡

ለ37 ዓመታት ሥልጣን ላይ የነበሩት የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ፡፡

የረዥም ጊዜ የዚምባብዌ መሪ ሮበርት ሙጋቤ የቁም እሥር ላይ ናቸው

የዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባዔ ካሳወቁ በኋላ ዚምባቡዌያውያን አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለጹ ነው።

የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ