ያለዕድሜ ጋብቻ መቃወሚያ ሰሞን ነው

  • ሰሎሞን ክፍሌ

ያለዕድሜ ጋብቻ መቃወሚያ ሰሞን ነው

በሴቶችና በልጃገረዶች ላይ የሚካሄደውን የሁከት የአመፅ አድራጎት ለመዋጋት የአሥራ ስድሥት ቀናት ዘመቻ ዛሬ በይፋ ተጀመረ፡፡

ዜምባብዌ ውስጥ የሚካሄደው ዘመቻ አስተባባሪዎች ይበልጥ ያተኮሩት የሀገሪቱ ሕገመንግሥታዊ ፍ/ቤት ሕገ-ወጥ አድራጎት እንደሆነ በዚህ ዓመት በደነገገውና አሁንም ተስፋፍቶ በሚታየው ለአካለ መጠን ባልደረሱ ልጆች መካከል እንዲፈፀም በሚያደርገው ጋብቻ ላይ መሆኑ ተገልጿል፡

ሴባስቲያን ሞፍ ከሀራሪ የላከው ዘገባ አለ ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ያለዕድሜ ጋብቻ መቃወሚያ ሰሞን ነው