አቶ ዮናታን ተስፋዬ ከእሥር ተፈታ

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ ዮናታን ተስፋዬ

የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ከእሥር መፈታቱ ተሰማ፡፡

የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ከእሥር መፈታቱ ተሰማ፡፡ አቶ ዮናታን ተስፋዬ እንዴት እንደተፈታ እንደማያውቅና ድንገተኛ በመሆኑም መቸገሩን ተናገረ፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ዮናታን ተስፋዬ ከእሥር ተፈታ