ዓለምቀፍ የስደተኞች ቀን - በኢትዮጵያ

UHCR

ኢትዮጵያ በሀገርዋ ያሉትን ስደተኞች ወደ ትውልድ ሀገር እና ሦስትኛ ሀገር ከማሸጋገር በተጨማሪ ሀገር ውስጥ ከዜጐች ጋር የሚኖሩበት አሰራር እየተዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ ስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ አስታወቀ።

ዓለምቀፉ የስደተኞች ቀን ዛሬ በኢትዮጵያም ተከብሯል፣ ዘጋቢያችን ሙክታር ጀማል ከኤጀንሲውን ቃል አቀባይ አቶ ያሲን አልይ ጋር ቃለ መጠይቅ አድርጓል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለምቀፍ የስደተኞች ቀን - በኢትዮጵያ