የኢትዮጵያ ሴቶች ሃገርአቀፍ የሰላም ጉባዔ

  • መለስካቸው አምሃ

ሳህለወርቅ ዘውዴ /ፕሬዚዳንት/

በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ከተቀመጡት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ብርቱ ሥራ እና ከፍ ያለ ውጤት እንደሚጠበቅ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ።

በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ከተቀመጡት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ብርቱ ሥራ እና ከፍ ያለ ውጤት እንደሚጠበቅ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳስበዋል።
ለዚህም ጊዜ እንደሌለና በፍጥነት ወደተጨባጭ ድርጊቶች መሸጋገር እንደሚያስፈልግ ፕሬዚዳንቷ አስገንዝበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሴቶች ሀገርቀፍ የሰላም ኮንፈረስ