ዋሺንግተን ዲሲ —
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ቻይና ላይ እንደተቀሰቀሰ በጊዜው ዕርምጃ ሳይወሰድ ቀርቷል ሲሉ ለወነጀሉት የዓለም የጤና ድርጅት ሀገራቸው የምትሰጠውን ገንዘብ ለማቆም መወሰነቸውን ትናንት ይፋ አድርገዋል።
ውሳኔያቸው ያስከተለውን ተቃውሞና ነቀፋ ምላሹን ያካተተ ዘገባ ይዘናል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የጤና ድርጅት ገንዘብ ተቆረጠ