የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ የምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት

  • እስክንድር ፍሬው

ሀዋሳ

የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ በሌሎች ዞኖች የተነሱ ጥያቄዎችን ከግምት ያስገባ አደረጃጀት ሊኖር እንደሚችል አንዳንድ ምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ፡፡

ህገ መንግሥቱ እስካልተሻሻለ ድረስ ክልል የመሆን ጥያቄዎች መቀጠላቸው እንደማይቀር የገለፁ ሌሎች ምሁራን ደግሞ የኢትዮጵያ የአስተዳደር አወቃቀርና መስፈርቶቹ እንደገና ሊታዩ እንደሚገባ ያምናሉ፡፡

ለክልሎችና አስተዳደር አለመረጋጋት ምክን ያቱ የኢትዮጵያ አወቃቀር ነው ብለዋል እነዚህኛዎቹ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማን ክልል መሆን ተከትሎ የምሁራን እና የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት