በዛሬው የስፖርት ፕሮግራም ኢትዮጲያውያንም ጥሩ ውጤት አስመዝግበዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
ኬንያውያኑ ሜሪ ኬታኒ (Mary Keitany) እና ስታንሊ ቢዎት (Sanley Biwott) በትናንቱ የኒው ዮርክ (New York Marathon) በሁለቱም ፆታዎች አሸነፉ።
የኢትዮጲያ ሯጮች በሴቶቹ የሁለተኝነት በወንዶቹ የሦስተኝነቱን ሥፍራ ወስደዋል።
በእግር ኳስ የኢትዮጲያ እና የአውሮፓ ፕሪምየር ሊጐችን ግጥምያ ከነውጤቶቻቸው እንዲሁም የብስክሌት ዜናዎች ተካተዋል።
ሙሉውን ዝርዝር ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ማዳመጥ ይችላሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ኬንያውያን በኒው ዮርክ ማራቶን ድል ተቀዳጁ