ኢትዮጵያውያንና ኬንያውያን ሯጮች ተከሰሱ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያውያንና ኬንያውያን ሯጮች ተከሰሱ

በቤጂንግ ግማሽ ማራቶን፣ ኾን ብለው ቻይናዊ ሯጭ እንዲያሸንፍ ተባብረዋል፤ በተባሉ ሦስት የኢትዮጵያ እና የኬንያ ሯጮች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው።

በሮተርዳም ማራቶን አትሌት አሸቴ በከሪ አሸንፋለች፡፡ባየር ሌቨርኩሰን፣ የባየርን ሙኒክን የ11 ዓመት የበላይነት በመግታት የመጀመሪያውን የቡንደስሊጋ ዋንጫ አሸነፈ፡፡

የጸጥታ ስጋት ካለ፣ የኦሊምፒኩ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ከወንዝ ወደ ስታዲየም ሊዞር እንደሚችል ማክሮን ተናገሩ።

እነዚኽን እና ሌሎች የስፖርት ዘገባዎችን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።