ሳምንታዊ የስፖርት ዜና

  • ሰሎሞን ክፍሌ

ማርክ ኮሪር/ጀርመን ፍራንክፈርት ማራቶን/

በ35ኛው ዓመታዊ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያንና ኬንያናዊያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅተዋል።

ትናንት ሜይንዝ ፍራንክፈርት ላይ በተደረገው ውድድር ማሚቱ ደስቃ ከኢትዮጵያ፣ ማርክ ኮሪር ከኬንያ ሲያሸነፉ፤ በሴቶች ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነችውና ለጀርመን የምትሮጠው ፋጤ ቶላ በሁለተኛነት አጠናቃለች።

በእግር ኳስ የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር በአሳለፍነው የሳምንቱ ማብቂያ ቀናትም ቀጥሏል።

በአጭሩ የእንግሊዙን ፕሪምየር ሊግና የስፔን ላሊጋ ጨዋታዎችንም እንመለከታለን።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምፅ ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ሳምንታዊ የስፖርት ዜና