የቱርክ ኢስታንቡል ግማሽ ማራቶን የሴቶችን ኬንያ የወንዶቹን ታንዛኒያ አሸንፈዋል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
የቱርክ ኢስታንቡል ግማሽ ማራቶን የሴቶችን ኬንያ የወንዶቹን ታንዛኒያ አሸንፈዋል፡፡
በወንዶቹ ኢትዮጵያ የሁለተኝነቱን ሥፍራ ወስዳለች፡፡ በመስክ ቴኒስ ራፋኤል ናዳል አሥረኛው የባርሴሎና ኦፕን ድል ተቀዳጅቷል፡፡
በእግር ኳስ የኢትዮጵያና የአውሮፓ ፕሪሚየም ሊግ ጨዋታዎችን እናያለን፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሳምንታዊ ስፖርት