በ1ሺኽ 5 መቶ የዓለም ሻምፒዮኗ ገንዘቤ ዲባባ በዓለም አቀፉ የ ቪልላ ድ ማድሪድ አንድ ሺኽ ሜትር ሩጫ ውድድር የግልዋን ፈጣን ጊዜ አስመዝግባ አሸነፈች።
ዋሺንግተን ዲሲ —
በ1ሺኽ 5 መቶ የዓለም ሻምፒዮኗ ገንዘቤ ዲባባ በዓለም አቀፉ የ ቪልላ ድ ማድሪድ አንድ ሺኽ ሜትር ሩጫ ውድድር የግልዋን ፈጣን ጊዜ አስመዝግባ አሸነፈች።
በቶክዮ ማራቶን ደግሞ የኬንያ አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጁ።
በእግር ኳስ የሃገር ውስጥ እና የውጭ ፕሪምየር ሊግ ዜናዎች ተጠናቅሯል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሣምንታዊ የስፖርት ዝግጅት