ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት

  • መለስካቸው አምሃ
ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡

ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ በቅጣት ተገልለው የቆዩት አባ ገብረእየሱስም ከቅጣት ቤት መውጣታቸው ተሰማ፡፡

ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹም እንዲያቀርብ ቀጠሮ ይዟል፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

Your browser doesn’t support HTML5

ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት