ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
አዲስ አበባ —
ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት ሁለቱ መነኮሳት ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን ከመልበስ እንዳይከለከሉ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ በቅጣት ተገልለው የቆዩት አባ ገብረእየሱስም ከቅጣት ቤት መውጣታቸው ተሰማ፡፡
ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹም እንዲያቀርብ ቀጠሮ ይዟል፡፡
ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ከዋልድባ ገዳም ተይዘው በእስር የሚገኙት መነኮሳት