የኢትዮጵያና የሶማሊያ ሥምምነት የጦርነት ሥጋትን እንደቀነሰላቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያና የሶማሊያ ሥምምነት የጦርነት ሥጋትን እንደቀነሰላቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ

ኢትዮጵያና ሶማሊያ በመካከላቸው ተፈጥሮ የነበረውን ውጥረት መፍትሄ ለመስጠት የደረሱበትን ሥምምነት፣ ለሁለቱ ሀገራትና ለቀጣናው ሠላምና መረጋጋት እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እንደሚኖረው ከአዲስ አበባ ያነጋገርናቸው አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል።

በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡንን ነዋሪዎች አስተያየት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።