የአፍሪካ ድምጾች

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ድምጾች

ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ከአፍሪካውያን የተላለፈ መልዕክት። ትላንት በድጋሚ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነትን ሥልጣን የተረከቡት ዶናልድ ትረምፕ በመጀመሪያ ቀናቸው ቁጥሩ የበዛ ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዞችን ፈርመዋል። የአሜሪካ ድምፅ ከተለያዩ ከተሞች ባሰባሰባቸው አስተያየቶች፣ አፍሪካውያን መልዕክት አስተላልፈዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።