ራዕይ ለኢትዮጵያ በባሕር ዳር

ራዕይ ለኢትዮጵያ ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ ለሦስት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ዓመታዊ ጉባዔ ከሰሞኑ አጠናቋል።

በዚህ በ8ኛው ዓመታዊ ጉባዔ ላይ ለምክክር የቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፎች፣ ለተጨማሪ ምርምር የሚያግዙ የመነሻ ሃሳቦችንም የያዙ ናቸው ሲሉ፤ በጉባዔው የተሳተፉ ምሑራን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ራዕይ ለኢትዮጵያ በባሕር ዳር