የምክትል ፕሬዚዳንቱ ማይክ ፔንስ የህይወት ታሪክ እንደ ፕሬዚዳንቱ ዶናልድ ትራምፕ የኋላ ታሪክ አይደለም። ማይክ ፔን፡ ረዥም የሕዝብ አገልግሎት ሪኮርድ አላቸው። በአጭር ዘገባ ታሪካቸውን እንዳስሳለን።
ዋሽንግተን ዲሲ —
አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ረዥም የሕዝብ አገልግሎት ሪኮርድ አላቸው። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለስድስት የሥራ ዘመን አገልግለዋል። የኢንዲያና ስቴት አስተዳዳሪም ነበሩ። ባልደረባችን ፌዝ ሊፒደስ ስለኚህ ለፕሬዘዳንትነቱ በጣም ቅርብ ስለሆኑት ሰው ያጠናቀረችውን ዘገባ ጽዮን ግርማ ታቀርበዋለች።
ዘገባውን ለማድመጥ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5