ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን

ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጂጂጋ ባደረጉት ንግግር ሀገራቱን ይፋ ያደረጉት አዲሱ የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን ኢትዮጵያን ጨምሮ አሥራ ሁለት ሀገራት መመረጣቸውን ነው የገለፁት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ