በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡
አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡
በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ መንግሥት ግልፅ ማጣራት እንዲያካሂድና አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡
Statement by the U.S. Embassy Addis Ababa on Reports of Ethnic Violence on the Oromia-Somali Border https://t.co/nhZEwxSiiV
— U.S. Embassy Addis (@USEmbassyAddis) September 19, 2017
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5