የአሜሪካ ኤምባሲ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ድንበር የጎሳ ግጭት ጉዳይ መግለጫ አወጣ

  • እስክንድር ፍሬው
በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ መንግሥት ግልፅ ማጣራት እንዲያካሂድና አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ ኤምባሲ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ድንበር የጎሳ ግጭት ጉዳይ መግለጫ አወጣ