የአሜሪካ ሴኔት በአፍሪካ ኢነርጂ ጉዳይ ላይ እማኝነት ሰማ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

የአሜሪካ ኮንግረስ


Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ ሴኔት በአፍሪካ ኢነርጂ ጉዳይ ላይ እማኝነት ሰማ



በዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ የውጭ ጉዳዮች የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ በአፍሪካ የኢነርጂ ምርትና አጠቃቀም ዙሪያ እማኝነትን አዳምጧል።

ኰሚቴው የኦባማን አስተዳደር Powering Africa Initiative ወይም በአፍሪካ የኃይል ምንጭን ማዳረስ ጅማሮ የሚባለውን መርኃግብር እየፈተሸ ነው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡