ዩናይትድ ስቴትስ እና ሩሲያ በዩክሬይን ጉዳይ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ እና ሩሲያ በዩክሬይን ጉዳይ

የትረምፕ አስተዳደር ዩናይትድ ስቴትስ እና ሩሲያ ዩክሬይንን በሚመለከት ሳውዲ አረቢያ ውስጥ ያደረጉትን ንግግር አደነቀ፡፡ ዩክሬይን ግን በንግግሩ አልተሳተፈችም፡፡ ተፋላሚዎቹን ወገኖች በተናጠል በሁለት የዲፕሎማሲ መስመሮች ማነጋገር ባለፉት ሦስት ዓመታት አውሮፓን ያመሰውን ጦርነት ለማስቆም የመጀመሪያ ቁልፍ ርምጃ መሆኑን ትላንት ኋይት ሐውስ አመልክቷል፡፡

የአሜሪካ ድምጽ የኋይት ሐውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል ያጠናቀረችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።