ዝምታቸውን በመስበር አደባባይ የወጡት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ቡሽ፣ በሀገሪቱ የሚታየውን ፖለቲካዊ ወገንተኛነትና አድልዎ አጋለጡ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ዝምታቸውን በመስበር አደባባይ የወጡት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ቡሽ፣ በሀገሪቱ የሚታየውን ፖለቲካዊ ወገንተኛነትና አድልዎ አጋለጡ።
የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ
ቡሽ በኒው ዮርክ፣ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኦባማ በቨርጂንያ ንግግሮቻቸው፣ የወቅቱን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን በስም ባይጠቅሱም፣ ትራምፕ በየጊዜው በትዊተር በሚያስተላልፉት የመከፋፈያና የአድልዎ ንግግር ላይ ያነጣጠረ መሆኑ ተስተውሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚዳንቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ ሁኔታ