Your browser doesn’t support HTML5
የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው
ትላንት ማክሰኞ በዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፊት የቀረቡት የተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር ፒት ሄግሴት የሴኔቱ ወታደራዊ አገልግሎት ኮሚቴ አባላት ከሆኑ ዲሞክራት አባላት የበረታ ሙግት ገጥሟቸዋል፡፡
የአሜሪካ ድምጽ የመከላከያ ሚንስቴር ዘጋቢ ካርላ ባብ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች፡፡ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡