በሶሪያ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር አቋም ከእስላማዊ መንግስት ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት በኋላም አልተለወጠም

  • ቪኦኤ ዜና

ደማስቆ ሰዎች ደስታቸውን እየገለፁ ሶሪያ ተቃዋሚ እአአ ታኅሣሥ 10/2024

Your browser doesn’t support HTML5

በሶሪያ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር አቋም ከእስላማዊ መንግስት ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት በኋላም አልተለወጠም

የደማስቆ ውድቀት፣ በጦርነት በተናጠች ሀገር ውስጥ እስላማዊ መንግሥት እንዳያንሰራራ ለማድረግ፣ ከአጋሮች ጋር ተባብረው ሲሰሩ የቆዩ የአሜሪካ ወታደሮች ቀጣይ እጣ፣ ምን ሊሆን እንደሚችል ስጋት አሳድሯል።

በፔንታገን የቪኦኤ ዘጋቢ ካርላ ባብ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።