የእስራኤልና ኢራን ግጭት መባባስ አሜሪካንን በቀጥታ እንዳይስገባ አሰግቷል

  • ቪኦኤ ዜና

ኢራን ወደ እስራኤል ሚሳይል በተኮሰችበት ወቅት ፍንጥርጣሪ ነጸብራቅ በሰማይ ላይ ይታይ ነበር።

Your browser doesn’t support HTML5

የእስራኤልና ኢራን ግጭት መባባስ አሜሪካንን በቀጥታ እንዳይስገባ አሰግቷል

እስራኤል በኢራን ከሚደገፈው ሐማስ ጋራ የምታካሂደው ጦርነት፣ በሌባኖስ ወደሚገኘው ሄዝቦላ እና ወደ ኢራንም ሊስፋፋ እንደሚችል ፕሬዝደብት ጆ ባይደን ለወራት እስራኤልን ሲያስጠነቅቁ ቆይተዋል። እስራኤል በሌባኖስ ውስጥ ውጊያ በማድረግ ላይ መሆኗ እና ለቴህራን የሚሳኤል ጥቃትም ምላሽ እንደምትሰጥ መዛቷ፣ ብዙዎች የሚሰጉት ወቅት መምጣቱን የሚያሳይ ነው።

የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ፣ የግጭቱን የመስፋፋት አቅምና አሜሪካ በቀጥታ ወደ ግጭቱ መግባት የመቻሏን ሁኔታ ተመልክታለች፡፡